ኢዜማ ለኢትዮጵያውያን ጥሪ አቀረበ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በትግራይ ክልል፣ በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል በመተከል ዞንና በኮንሶ ዞን የተከሰተውን ቀውስ ለማቆም ኢትዮጵያውያን ሁሉ እንዲተባበሩ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ ጥሪ አቀረበ። የኢትዮጵያ መንግሥት የኤርትራ ወታደሮች ስለመኖራቸው ወይም አለመኖራቸው ግልፅ መግለጫ እንዲሰጥም ጠየቀ።