የኢዜማ መግለጫ
Your browser doesn’t support HTML5
በኢትዮጵያ የሚኖር ማንኛውም ግለሰብ ሆነ፣ ቡድን በሀገሪቱ ህግና ሀገሪቱ በፈረመቻቸው ዓለማቀፍ ህግጋት ጭምር እንዲገዛ ማድረጊው ጊዜ ዛሬ ነው ሲል የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ ፓርቲ /ኢዜማ/ አሳሰበ።
ከደንቢዶሎ ዩኒቨርስቲ የታገቱ ተማሪዎችን በማስለቀቁ ሂደት መንግሥት ኃላፊነቱን በአግባቡ እንዲወጣም ጠየቀ።
Your browser doesn’t support HTML5