ድምጽ ኢዜማ ይፋ ያደረገው አዲስ ጥናት ሴፕቴምበር 01, 2020 Your browser doesn’t support HTML5 በአዲስ አበባ ከተማ ተካሂዷል ባለው የመሬት ወረራና የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዝርፊያ ትላልቅ የመንግሥት ባለሥልጣናት እንደተሳተፉበት በጥናት ማረጋገጡን ኢዜማ አስታወቀ።