ኢዜማ በሎስ አንጀለስ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) በሎስአንጀለስ ከተማ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ጋር በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ህዝባዊ ጉባዔ አካሂደዋል፡፡ ሎስአንጀለስ ከተማ የሚገኘው ዘጋቢያችን ዳንኤል ህዝባዊ ስብስባውን ተከታትሎ ተከታዮን ዘገባ አድርሶናል፡፡ ለምርጫ አስፈጻሚዎች ስልጠና መስጠትን ጨምሮ የሲዳማን ውሳኔ ህዝብ ለማካሄድ የሚያስችሉ የተለየዩ ዝግጅቶችን አያደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል።