ድምጽ ኢዜማ የአመራር አባሉ መገደሉን ገለፀ ፌብሩወሪ 15, 2021 ሙክታር ጀማል Your browser doesn’t support HTML5 አንድ የአመራር አባሉ ቢሾፍቱ ከተማ ውስጥ መገደላቸውን የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) ገለፀ። የቢሾፍቱ ከተማ ፖሊስ መምሪያ በግድያው ላይ ማብራሪያ ከመስጠት ተቆጥቧል።