የኢዜማ መግለጫ

Your browser doesn’t support HTML5

የፊታችን ግንቦት ወር መጨረሻ ይካሄዳል ተብሎ ለሚጠበቀው ስድስተኛው ሀገራዊ ምርጫ በ4መቶ ስድስት ወረዳዎች ዕጩዎቹን እንዳስመረጠ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ ፓርቲ/ኢዜማ/ ይፋ አደረገ።