የኢዜማ መግለጫ
Your browser doesn’t support HTML5
የፊታችን ግንቦት ወር መጨረሻ ይካሄዳል ተብሎ ለሚጠበቀው ስድስተኛው ሀገራዊ ምርጫ በ4መቶ ስድስት ወረዳዎች ዕጩዎቹን እንዳስመረጠ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ ፓርቲ/ኢዜማ/ ይፋ አደረገ።
Your browser doesn’t support HTML5