ኢዜማ በወቅታዊ ጉዳይ የሰጠው መግለጫ

Your browser doesn’t support HTML5

በህወሓት ላይ የተወሰደው እርምጃ በሌሎችም የሃገሪቱ ክፍሎች የፖለቲካ ኃይላቸውን በሃይል ለማስፈፀም በሚንቀሳቀሱ ኃይሎች ላይም ሊወሰድ እንደሚገባ ኢዜማ አሳሰበ።