የአውሮፓ ህብረት ድጋፍ ለኢትዮጵያ ፀረ ኮቪድ ጥረት
Your browser doesn’t support HTML5
የአውሮፓ ህብረትና አባል መንግሥታቱ ኢትዮጵያ የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመመከት የምታደርገውን ጥረት ለማገዝ ከ19 ቢሊዮን ብር ያላነሰ ገንዘብ ማንቀሳቀሱን በአዲስ አበባ የህብረቱ ሚሲዮን አስታውቋል።
Your browser doesn’t support HTML5