ደቡብ አፍሪካ ያሉ ኢትዮጵያዊያንና ሌሎችም መጤዎች ጥቃት እየተፈፀመባቸው ነው

  • ሔኖክ ሰማእግዜር

ደርባን ውስጥ ለጥቃት የተጋለጡ ኢትዮጵያዊያን ሰልፍ /መጋቢት 30/2007 ዓ.ም - ደርባን ከተማ ማዘጋጃ ቤት ደጃፍ/

በደቡብ አፍሪካይቱ ደርባን ከተማ ካለፈው ሣምንት ማብቂያ ጀምሮ በውጭ ሀገር ዜጎች ላይ በደረሱ ጥቃቶች ቢያንስ አምስት ሰው መገደሉን የተለያዩ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።

መጤ ጠል የደርባን ከተማ ሰዎች /ደርባን ከተማ ማዘጋጃ ቤት ደጃፍ/

Your browser doesn’t support HTML5

ደቡብ አፍሪካ ያሉ ኢትዮጵያዊያንና ሌሎችም መጤዎች ጥቃት እየተፈፀመባቸው ነው

በደቡብ አፍሪካይቱ ደርባን ከተማ ካለፈው ሣምንት ማብቂያ ጀምሮ በውጭ ሀገር ዜጎች ላይ በደረሱ ጥቃቶች ቢያንስ አምስት ሰው መገደሉን የተለያዩ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።

ደርባን ውስጥ ለጥቃት የተጋለጡ ኢትዮጵያዊያን ሰልፍ /መጋቢት 30/2007 ዓ.ም - ደርባን ከተማ ማዘጋጃ ቤት ደጃፍ/

ትናንት፤ ማክሰኞ - ሚያዝያ 6 / 2007 ዓ.ም ደርባን ከተማ ጎዳናዎች ላይ ሁከት ተፈጥሯል።

ኢትዮጵያዊያኑን ጨምሮ ደርባን ውስጥ የሚኖሩ አፍሪካዊያን በፍርሃት ቤታቸውን ዘግተው ተቀምጠዋል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡