አዲስ አበባ —
Your browser doesn’t support HTML5
ሕገመንግሥቱንና ሕገመንግሥታዊ ሥርዓቱን በኃይል ለመናድ የአመፅ ቅስቀሣና የሐሰት ወሬዎችን በመንዛት የሚታወቁ ናቸው ያላቸውን መፅሔቶችና አንድ ጋዜጣ ያሣትማሉ የተባሉ ተጠርጣሪዎች ላይ አቃቢ ሕግ ክሥ መሥርቷል፡፡
ከሡ የሃገሪቱን ሕግ የተከተለ ስለመሆኑና ስላለመሆኑ አሁን መናገር እንደማይቻል የሕግ ባለሙያዎች ገልፀዋል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡