የሁለት ኢትዮጵያዊያን ሞት በደቡብ አፍሪካ

Your browser doesn’t support HTML5

በደቡብ አፍሪካ ውስጥ ሁለት ኢትዮጵያዊያን ንብረታቸውን ከዘራፊዎች ለማትረፍ በመሸሽ ላይ እያሉ ባጋጠማቸው የመኪና አደጋ መሞታቸው ተነግሯል።