የሁለት ኢትዮጵያዊያን ሞት በደቡብ አፍሪካ
Your browser doesn’t support HTML5
በደቡብ አፍሪካ ውስጥ ሁለት ኢትዮጵያዊያን ንብረታቸውን ከዘራፊዎች ለማትረፍ በመሸሽ ላይ እያሉ ባጋጠማቸው የመኪና አደጋ መሞታቸው ተነግሯል።
Your browser doesn’t support HTML5