ጠ/ሚኒስትር አብይ አሕመድ በፈረንሳይ

Your browser doesn’t support HTML5

ጠ/ሚኒስትር አብይ አሕመድ ከፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር፣ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ፡፡ የሀገራቱ መሪዎች ከውይይታቸው በኋላ በጋራ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡