አዲስ አበባ —
Your browser doesn’t support HTML5
በሚኒስትሮች ምክር ቤት በቅርቡ የፀደቀውን የኢትዮጵያ ማኅበራዊ ጥበቃ ፖሊሲ የማስተዋወቅና የዝግጅት ሥራ ከተሠራ ደረጃ በደረጃ ተግባራዊ እንደሚደረግ ተገልጿል።
ፖሊሲው አገሪቱ እራሣቸውን መመገብ ለማይችሉ ዜጎች አቅርቦት ለማሟላት የምትሠራበት መሆኑን አንድ የግብርና ሚኒስቴር የሥራ ኃላፊ አስረድተዋል።
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡