የሶማሊያ ፑንትላንድ ባለሥልጣናት የኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞች ቁጥር መጨመሩን ተናገሩ

  • ቪኦኤ ዜና

የኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞች በፑንትላንድ

ወደ ክልላችን የሚፈልሱት ኢትዮጵያውያን ቁጥር በእጅጉ ጨምሩዋል ይላሉ ፑንትላንድ ያሉ የሶማሊያ ባለሥልጣናት።

ወደ ክልላችን የሚፈልሱት ኢትዮጵያውያን ቁጥር በእጅጉ ጨምሩዋል ይላሉ ፑንትላንድ ያሉ የሶማሊያ ባለሥልጣናት።

የቪኦኤዋ የሶማሊኛ አገልግሎት ዘጋቢ ፋዱሞ ያሲን ጃማ ዛሬ ቦሳሶ ከተማ ኢትዮጵያውያኑ የሚኖሩባቸውን መንደሮች ተዘዋውራ ጎብኝታ ያጠናቀረችውን ዘገባ ቆንጂት ታየ ታቀርባለች።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የሶማሊያ ፑንትላንድ ባለሥልጣናት የኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞች ቁጥር መጨመሩን ተናገሩ

Your browser doesn’t support HTML5

የሶማሊያ ፑንትላንድ ባለሥልጣናት የኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞች ቁጥር መጨመሩን ተናገሩ