ድምጽ ኢትዮጵያውያን ከአደንዛዥ ዕፅ ጋር በተያያዘ በኬንያ ታሰሩ ጃንዩወሪ 03, 2020 ገልሞ ዳዊት Your browser doesn’t support HTML5 ወደ ኬንያ ሕጋዊ ባልሆን መንገድ መግባታቸው የተነገረ አሥራ ሦስት ኢትዮጵያዊያን በኬንያዋ ክርኛጋ ግዛት ከአደንዛዥ ዕፅ ጋር ተይዘዋል ሲል የሃገሪቱ ፖሊስ አስታውቋል።