በአጭር የIT ስልጠና ረጅም የሥራ ጎዳናዎች የሚከፍቱ ኢትዮጵያዊ ተቋማት

Your browser doesn’t support HTML5

እነዚህ ተቋማት በዋሺንግተን ዲሲና አካባቢው ይገኛሉ፡፡ ለኢትዮጵያውያንና ሌሎች ሀገራት ዜጎች፤ በIT መስክ የሥራ ዕድል እየፈጠሩ ናቸው፡፡