በሱዳን በእሥር ላይ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ጉዳይ

Your browser doesn’t support HTML5

ባለፈው ታህሳስ ወር መጀመሪያ በሱዳን ፖሊስ በቁጥጥር የዋሉ ኢትዮጵያዊያን አለመለቀቃቸውን በሱዳን የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ተናገሩ።