የጥበብ ሴቶች በአሜሪካ ኤምባሲ

  • መለስካቸው አምሃ

ሴት ጥበበኞች - በአሜሪካ ኤምባሲ

Your browser doesn’t support HTML5

የጥበብ ሴቶች በአሜሪካ ኤምባሲ

በየዓመቱ በፈረንጆች ማርች ስምንት ወይም በኢትዮጵያ የካቲት 29 የሚውለው የዓለም የሴቶች ቀን ባለፈው ሣምንት በተለያዩ ዝግጅቶች በዓለም ዙሪያ ተከብሯል።

በዩናይትድ ስቴትስ ደግሞ ማርች ስምንት ብቻ ሳይሆን ወሩ በሙሉ የሴቶች ታሪክ ይወሳበታል።

አዲስ አበባ የሚገኘው የአሜሪካ ኢምባሲ ይህንኑ ምክንያት በማድረግ ለኢትዮጵያ ሴት ሰዓሊያን እና ቀራፂያን አንድ ልዩ ውድድር ማሰናዳቱን በኤምባሲው ቅጥር ግቢ ውስጥ ባዘጋጀው ሥነ-ሥርዓት ላይ ይፋ አድርጓል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡