በዩናይትስ ስቴትስ ላስ-ቬጋስ ክፍለ-ግዛት የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ትላንት ሰላማዊ ሰልፍ አካሄዱ።
ዋሽንግተን —
ሰልፈኞቹ በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ ውስጥ እየተካሄ ነው ያሉት የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት እና ግድያ እንዲቆም ለአካባቢው መንግሥትና ባለስልጣናት ለማሳሰብ ሰልፉን ማካሄዳቸው ተናግረዋል።
ከሰልፈኞቹ አንዳንዶቹን በማነጋገር የተዘጋጀውን ዘገባ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
በላስ-ቬጋስ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ሰላማዊ ሰልፍ አካሄዱ