አየር መንገድ ገቢው ጎደለ

  • ቆንጂት ታዬ

Your browser doesn’t support HTML5

በአፍሪካ አህጉር ግዙፍ የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በኮሮናቫይረስ ዓለማቀፍ ወረርሽኝ ምክንያት ከአለፈው ጥር ወር ወዲህ ከግማሽ ቢሊዮን ዶላር በላይ ኪሳራ እንደደረሰበት አስታውቋል።