አየር መንገድ ገቢው ጎደለ
Your browser doesn’t support HTML5
በአፍሪካ አህጉር ግዙፍ የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በኮሮናቫይረስ ዓለማቀፍ ወረርሽኝ ምክንያት ከአለፈው ጥር ወር ወዲህ ከግማሽ ቢሊዮን ዶላር በላይ ኪሳራ እንደደረሰበት አስታውቋል።
Your browser doesn’t support HTML5