ድምጽ አየር መንገድ ገቢው ጎደለ ኤፕሪል 10, 2020 ቆንጂት ታዬ Your browser doesn’t support HTML5 በአፍሪካ አህጉር ግዙፍ የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በኮሮናቫይረስ ዓለማቀፍ ወረርሽኝ ምክንያት ከአለፈው ጥር ወር ወዲህ ከግማሽ ቢሊዮን ዶላር በላይ ኪሳራ እንደደረሰበት አስታውቋል።