አዲስ አበባ በሚገኘው የዩናይትድ ስቴትስ ኢምባሲ አዘጋጅነት ለአንድ ወር የተዘጋጀው የበጎ ፈቃድ የዕውቀት ልውውጥ ትላንት ተጠናቀቀ። የእውቀት ልውውጡ አሜሪካን ስፔስስ የበጎ ፈቃድ ፕሮግራም በምህፃረ ቃል ASVP ይባላል።
Your browser doesn’t support HTML5
የወጣቶች የበጎ ፈቃድ ዕውቀት ልውውጥ
Your browser doesn’t support HTML5
የወጣቶች የበጎ ፈቃድ ዕውቀት ልውውጥ