ከሠላም ሥምምነቱ በኋላ 36ሺህ ኩንታል እህል ወደ ትግራይ ክልል ገብቷል

Your browser doesn’t support HTML5

የሠላም ሥምምነት ከተካሄደ ወዲህ ከ36 ሺህ ኩንታል በላይ የእርዳታ እህል ወደ ትግራይ ክልል መግባቱን የክልሉ የግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ኃላፊ ዶ/ር አትንኩት መዝገቡ የገባው እርዳታ በጣም ትንሽ መሆኑን ጠቅሰው አሁንም በፍጥነት ተጨማሪ የሰብዓዊ እርዳታ መግባት እንደሚገባው ገልፀዋል።