የኢትዮጵያ መንግሥት “የሽብር ሤራ” አከሸፍኩ አለ

  • እስክንድር ፍሬው

ኢትዮጵያ



Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ መንግሥት “የሽብር ሤራ” አከሸፍኩ አለ


ኻዋሪጅ በመባል የሚታወቀውን ፅንፈኛ የእስልምና አክራሪ አመለካከት በኃይልና በሽብር ተግባር ለማስፋፋት ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ያላቸውን ሃያ አምስት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ማዋሉን የኢትዮጵያ መንግሥት አስታውቋል።

የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎትና የፌዴራል ፖሊስ የጋራ ፀረ-ሽብር ግብረ-ኃይል እንዳለው ተጠርጣሪዎቹ የተያዙት ጅማ ዞን አካባቢ ለእንቅስቃሴ ሲዘጋጁ ነው።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን እስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ።