በምዕራብና ቄለም ወለጋ ዞኖች ተቋርጦ የነበረው የስልክና ኢንተርኔት አገልግሎት ጀመረ
Your browser doesn’t support HTML5
በምዕራብ እና ቄለም ወለጋ ዞኖች አንዳንድ ከተሞችና ወረዳዎች ውስጥ ለሁለት ወራት በላይ ተቋርጦ የነበረው የስልክና ኢንተርኔት አገልግሎት ከትናንት ጀምሮ መከፈቱን ከነዋሪዎች መካከል ገለፁ።
Your browser doesn’t support HTML5