የአምባሳደር ዲና ሙፍቲ ሳምንታዊ መግለጫ

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ እና በሱዳን መካከል በአለው ድንበር የነበረው ውጥረት በአሁኑ ወቅት የረገበ ቢሆንም የሱዳን ኃይሎች ድንበር ተሻግረው መሬት መያዛቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።