ኢትዮጵያን ከሱዳን የሚያዋስነው ድንበር ለመቆጣጠር ተጠየቀ

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያን ከሱዳን ጋር በሚያዋስነው የድንበር አካባቢ የሚታየው የሰዎች እንቅስቃሴ የኮሮናቫይረስ ወረርሽን የሚያባብስ በመሆኑ የፌዴራል መንግሥቱ ድጋፍ እንዲያደርግ የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ጠየቀ።