ኢትዮጵያ ሱዳንን በጠብ አጫሪነት ከሰሰች

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የአፍሪካ ወንድም ሃገራት በሱዳንና በኢትዮጵያ መካከል ያለውን የድንበር ውዝግብ በአሉት ሰላማዊ መንገዶች እንዲፈታ የሱዳንን መንግሥት እንዲመክሩ የኢትዮጵያ መንግሥት ጥሪ አቀረበ። የሱዳን ህዝብም የሁለቱን ሀገሮች ጥቅም የሚጎዳና የሦስተኛ ወገን ጥቅም ለማስጠበቅ እየሰራ ነው ባለው በሱዳን መንግሥት ላይ ጫና እንዲያሳድር ጠየቀ።