ሀገርቀፍ የኢትዮጵያ ት/ቤቶች የስፖርት ውድድር በመቀሌ

Your browser doesn’t support HTML5

ሀገርቀፍ የኢትዮጵያ ትምህርት ቤቶች የስፖርት ውድድር በመቀሌ በቅዳሜ እለት ተጀመረ። ለሁለት ሳምንታት የሚቆይ ይህን ወድድር ከ3500 በላይ ተማሪዎች እየተሳተፉ ይገኛሉ።
ለሁለት ሳምንታት የሚቆይ ይህን ወድድር ከ3500 በላይ ተማሪዎች እየተሳተፉ ይገኛሉ።