አዲስ አበባ —
በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ከቁጫ ሕዝብ የማንነት ጥያቄ ጋር ተያይዞ በተፈጠረ ግጭት የአንድ ሰው ሕይወት ማለፉን እና ጥቂት የማይባሉ ሰዎች መቁሰላቸውን ምንጮች ገልፀዋል፡፡
የተዘጉ ትምርት ቤቶችም እንዳልተከፈቱ ታውቋል፡፡
ቅዳሜ ዕለት ተገደሉ የተባሉ የአንድ የአካባቢው ሰው አስከሬንም እንዳልተቀበረ ቪኦኤን በስልክ ያነጋገሩ ገልፀዋል፡፡
የወረዳው ባለሥልጣናት ለቪኦኤ ምላሽ አልሰጡም፡፡
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
በቁጫ ሕይወት የጠየቀ ግጭት መፈጠሩ ተሰማ
በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ከቁጫ ሕዝብ የማንነት ጥያቄ ጋር ተያይዞ በተፈጠረ ግጭት የአንድ ሰው ሕይወት ማለፉን እና ጥቂት የማይባሉ ሰዎች መቁሰላቸውን ምንጮች ገልፀዋል፡፡
የተዘጉ ትምርት ቤቶችም እንዳልተከፈቱ ታውቋል፡፡
ቅዳሜ ዕለት ተገደሉ የተባሉ የአንድ የአካባቢው ሰው አስከሬንም እንዳልተቀበረ ቪኦኤን በስልክ ያነጋገሩ ገልፀዋል፡፡
የወረዳው ባለሥልጣናት ለቪኦኤ ምላሽ አልሰጡም፡፡
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡