የደቡብ ሱዳን ስደተኞች በኢትዮጵያ በከፍተኛ ቁጥር እየጨመረ ነው

  • እስክንድር ፍሬው
ከደቡብ ሱዳን ወደ ኢትዮጵያ የሚመጡ ስደተኞች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ በመጨመሩ ተጨማሪ ካምፕ ለማቋቋም እየሰራ መሆኑን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡

በየቀኑ ወደ 1ሽህ ደቡብ ሱዳናዊያን ወደ ጋምቤላ እየገቡ መሆኑን የገለፁት፣ በኢትዮጵያ የኮሚሽኑ ቃል አቅባይ ይህም ከዚህ ቀደም ከነበረው ከአስር እጥፍ በላይ መሆኑን አስታውሰዋል፡፡

ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽን የኢትዮጵያ ቃልአቀባይ አቶ ክሱት ገ/እግዚኣብሄርን ጋር የተካሄደ ቃለ-ምልልስ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የደቡብ ሱዳን ስደተኞች በኢትዮጵያ በከፍተኛ ቁጥር እየጨመረ ነው