የሳውዲ ተመላሾች በተጨማሪ ቀናቶች ውስጥ

Your browser doesn’t support HTML5

ከኢድ በዓል ጋር ተያይዞ በተፈጠረው የጉዞ ሂደት መጨናነቅ ምክንያት ቀነ ገደቡ እንደተራዘመና የኢትዮጵያ መንግስት ላቀረበው የቀን ጥያቄ ጭማሪ ምላሽም ነው ሲሉ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ አቶ መለስ ለቪኦኤ ገልፀዋል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ትኬት ቆርጠው መሳፈር ያልቻሉ ተመላሾች ዛሬም ቅሬታቸውን በማሰማት ላይ ናቸው። በሳውዲ አረቢያ የኢትዮጵያ ማህበረሰብ መሪ አቶ ሻውል ጌታሁን ቢሮው ባዘጋጃቸው መጠለያ ውስጥ ስለሚገኙት ተጓዞች ሁኔታ ይገልፃሉ።