ነቀምት —
የኢትዮጵያ መንግሥት ባዘጋጀው የጉብኝት መርኃግብር ተቀማጭነታቸው አዲስ አበባ የሆነ የዓለምአቀፍ መገናኛ ብዙኃን አባላትን ወደ ኅዳሴ ግድብ ግንባታ ሥፍራ ወስዶ አሣይቷል፡፡
የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን መለስካቸው አምሃም ወደዚያው ተጉዟል፡፡
ግንባታው የሚገኝበትን ሁኔታ፣ ጉዞው ምን እንደሚመስል መለስካቸው አምሃ ይናገራል፡፡
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
ኅዳሴ ግድብ
Your browser doesn’t support HTML5
የኅዳሴ ግንባታ በጋዜጠኞች ተጎበኘ
የኢትዮጵያ መንግሥት ባዘጋጀው የጉብኝት መርኃግብር ተቀማጭነታቸው አዲስ አበባ የሆነ የዓለምአቀፍ መገናኛ ብዙኃን አባላትን ወደ ኅዳሴ ግድብ ግንባታ ሥፍራ ወስዶ አሣይቷል፡፡
የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን መለስካቸው አምሃም ወደዚያው ተጉዟል፡፡
ግንባታው የሚገኝበትን ሁኔታ፣ ጉዞው ምን እንደሚመስል መለስካቸው አምሃ ይናገራል፡፡
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡