አዲስ አበባ —
ኅዳሴ ግድብ “የአንድ ፓርቲ ሳይሆን የሕዝብና የሃገር ነው” ያለው የኢትዮጵያ ራዕይ ፓርቲ “ግንባታውን እንደግፋለን” ሲል መግለጫ አውጥቷል፡፡
በውጥኑ ላይ የሚቃጣ ማንኛውንም ትንኮሣና ጥቃት አጥብቆ እንደሚያወግዝም ፓርቲው በሁለተኛው ጠቅላላ ጉዔው ማጠቃለያ ባወጣው መግለጫ አመልክቷል፡፡
በሌሎች ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ የውን አቋምም ይፋ አድርጓል፡፡
ከአዲስ አበባ የተላለፈው የእስክንድር ፍሬው ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል፤ ያዳምጡት፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
ኅዳሴ ግድብ “የአንድ ፓርቲ ሳይሆን የሕዝብና የሃገር ነው” ያለው የኢትዮጵያ ራዕይ ፓርቲ “ግንባታውን እንደግፋለን” ሲል መግለጫ አውጥቷል፡፡
በውጥኑ ላይ የሚቃጣ ማንኛውንም ትንኮሣና ጥቃት አጥብቆ እንደሚያወግዝም ፓርቲው በሁለተኛው ጠቅላላ ጉዔው ማጠቃለያ ባወጣው መግለጫ አመልክቷል፡፡
በሌሎች ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ የውን አቋምም ይፋ አድርጓል፡፡
ከአዲስ አበባ የተላለፈው የእስክንድር ፍሬው ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል፤ ያዳምጡት፡፡