የፕሬስ ነፃነት ቀንና ኢትዮጵያ

  • ቪኦኤ ዜና

የዓለም የፕሬስ ነፃነት ቀን


Your browser doesn’t support HTML5

የፕሬስ ነፃነት ቀንና ኢትዮጵያ


የኢትዮጵያ ጋዜጠኞች ባለፈው ሣምንት ዘጠኝ የዌብሳይት አምደኞችና ሌሎች ባልደረቦቻቸው የታሠሩባቸው፥ በሚዲያ ሠራተኞች ላይ ወከባው የቀጠለ በመሆኑና አሁንም ሌሎች 11 ጋዜጠኞች እሥር ቤት ያሉ በመሆናቸው ምክንያት፥ ቅዳሜ፤ ሚያዝያ 25 የሚከበረው «የዓለም የፕሬስ ነፃነት ቀን» ብዙም የሚደሰቱበት አይሆንም” ይላል ማርታ ፋን ደር ቮልፍ ከአዲስ አበባ ለቪኦኤ የላከችው ዘገባ።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡