አዲስ አበባ —
የኢትዮጵያ ጋዜጠኞች ባለፈው ሣምንት ዘጠኝ የዌብሳይት አምደኞችና ሌሎች ባልደረቦቻቸው የታሠሩባቸው፥ በሚዲያ ሠራተኞች ላይ ወከባው የቀጠለ በመሆኑና አሁንም ሌሎች 11 ጋዜጠኞች እሥር ቤት ያሉ በመሆናቸው ምክንያት፥ ቅዳሜ፤ ሚያዝያ 25 የሚከበረው «የዓለም የፕሬስ ነፃነት ቀን» ብዙም የሚደሰቱበት አይሆንም” ይላል ማርታ ፋን ደር ቮልፍ ከአዲስ አበባ ለቪኦኤ የላከችው ዘገባ።
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
የፕሬስ ነፃነት ቀንና ኢትዮጵያ
የኢትዮጵያ ጋዜጠኞች ባለፈው ሣምንት ዘጠኝ የዌብሳይት አምደኞችና ሌሎች ባልደረቦቻቸው የታሠሩባቸው፥ በሚዲያ ሠራተኞች ላይ ወከባው የቀጠለ በመሆኑና አሁንም ሌሎች 11 ጋዜጠኞች እሥር ቤት ያሉ በመሆናቸው ምክንያት፥ ቅዳሜ፤ ሚያዝያ 25 የሚከበረው «የዓለም የፕሬስ ነፃነት ቀን» ብዙም የሚደሰቱበት አይሆንም” ይላል ማርታ ፋን ደር ቮልፍ ከአዲስ አበባ ለቪኦኤ የላከችው ዘገባ።
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡