የኮሮናቫይረስን ለመከላከል የኢትዮጵያ ዝግጅት
Your browser doesn’t support HTML5
በኢትዮጵያ ውስጥ ማንም ሰው በኮሮናቫይረስ አለመያዙና መከላከል እንዲሁም የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች እየተሰሩ መሆናቸውን የኮሮናቫይረስን ለመቆጣጠር የተቋቋመው ብሄራዊ የሚኒስትሮች ኮሚቴ ዛሬ አዲስ አበባ ዉስጥ አስታወቀ።
Your browser doesn’t support HTML5