ጠ/ሚ ዐቢይ በወቅታዊ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሁኔታ መግለጫ ሰጡ

Your browser doesn’t support HTML5

ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከህግና ከህገ መንግሥት ሥርዓት ውጭ የመንግሥትን ሥልጣን ለመጨበጥ የሚሞክሩ ያሏቸውን ኃይሎች በብርቱ አሳሰቡ።