ጠ/ሚ ዐቢይ በወቅታዊ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሁኔታ መግለጫ ሰጡ
Your browser doesn’t support HTML5
ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከህግና ከህገ መንግሥት ሥርዓት ውጭ የመንግሥትን ሥልጣን ለመጨበጥ የሚሞክሩ ያሏቸውን ኃይሎች በብርቱ አሳሰቡ።
Your browser doesn’t support HTML5