የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት መግለጫ

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያ አሁን ገብታለች ካለው የፖለቲ አጣብቂኝ ውስጥ እንድትወጣ የሁሉም የፖለቲካ ኃይሎች ተሳትፎ ወሳኝ ነው ሲል የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አሳሰበ።