ፖሊስ፣ ሰሞኑን “ተሞክሯል” ከተባለው መፈንቅለ መንግሥት በኋላ፣ “በሽብርተኛነት ጠርጥሬያቸዋለሁ” ያላቸውን ሥድስት ሰዎች ዛሬ ፍርድ ቤት አቀረበ፣ የ28 ቀናት የምርመራ ጊዜ እንዲሰጠውም ጠየቀ።
ዋሺንግተን ዲሲ —
የተጠርጣሪዎቹ ጠበቃ ጥያቄውን ቢቃወምም፣ ፍርድ ቤቱ አልተቀበለውም፣ ይልቁንም ፖሊስ የጠየቀውን ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ፈቅዷል።
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
በመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ የተጠረጠሩ ፍ/ቤት ቀረቡ