የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ ከቦንብ ጥቃት አመለጡ
Your browser doesn’t support HTML5
በመስቀል አደባባይ ዛሬ በተካሄደው የድጋፍ ሰልፍ ላይ በተሰነዘረ ጥቃት የሞትና የመቁሰል አደጋ መከሰቱን ፖሊስ አስታውቋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5