ጠቅላይ ሚኒስትሩ ስለ ቤንሻንጉሉ መፈናቀል ተናገሩ

  • እስክንድር ፍሬው

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ስለ ቤንሻንጉሉ መፈናቀል ተናገሩ

በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል የሚገኙ አርሦ አደሮች ሕገወጥ በሆነ መንገድ መፈናቀላቸውን የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ አረጋገጡ፡፡



የኢትዮጵያ ፓርላማ


Your browser doesn’t support HTML5

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ስለ ቤንሻንጉሉ መፈናቀል ተናገሩ



በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል የሚገኙ አርሦ አደሮች ሕገወጥ በሆነ መንገድ መፈናቀላቸውን የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ አረጋገጡ፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ብዙ ሰው እንደተንገላታበት በተደጋጋሚ የተዘገበበትንና ብዙም ያነጋገረውን ይህንን ጉዳይ አስመልክቶ የተናገሩት ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑ ነው፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባቀረቡት የስምንት ወር አፈፅፀም ሪፖርታቸው ወቅት በሰጡት አስተያየት ለድርጊቱ ተጠያቂ በሆኑ የበታች ባለሥልጣናት ላይ እርምጃ እንደሚወሰድ አስታውቀዋል።

በየትኛውም የሀገሪቱ ክልል የሚገኙ የአመራር አባላት የዜጐችን ሕገመንግሥታዊ የመዘዋወርና የመሥራት መብት እንዲያከብሩም አሳስበዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ስለ ቤንሻንጉሉ መፈናቀል ተናገሩ


ለተጨማሪና ዝርዝር ማብራሪያ የተያያዘውን እስክንድር ፍሬው ከአዲስ አበባ የላከውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡