ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ የኖቤል የሰላም ሽልማታቸውን ተቀበሉ
Your browser doesn’t support HTML5
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኖቤል የሰላም ሽልማታቸውን ተቀበሉ። የኖቤል የሰላም ሽልማት ሥነ ስርዓት በዛሬው ዕለት በኖርዌይ ኦስሎ ተካሂዷል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5