ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ የኖቤል የሰላም ሽልማታቸውን ተቀበሉ

Your browser doesn’t support HTML5

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኖቤል የሰላም ሽልማታቸውን ተቀበሉ። የኖቤል የሰላም ሽልማት ሥነ ስርዓት በዛሬው ዕለት በኖርዌይ ኦስሎ ተካሂዷል፡፡