"የኖቤል ሽልማቱ ጥንታዊቷን ሀገር ኢትዮጵያን ለዓለም የማስተዋወቅ አጋጣሚ ፈጥሯል" ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ለጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተበረከተው የኖቤል ሽልማት በኢትዮጵያና በአካባቢው ሀገራት ተስፋ የፈነጠቀ መሆኑን ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ተናግረዋል።