ድምጽ ፓርቲዎች የፀደቀው የምርጫና የፖለቲካ ፓርቲዎች ህግ አፋኝ ነው አሉ ሴፕቴምበር 10, 2019 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 65 እንሆናለን የሚሉ ፓርቲዎች በቅርቡ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፀደቀውን የምርጫና የፖለቲካ ፓርቲዎች ህግ አፋኝ ነው በማለት በሥራ ላይ እንዳይውል ጠየቁ፡፡