ፓርቲዎች የፀደቀው የምርጫና የፖለቲካ ፓርቲዎች ህግ አፋኝ ነው አሉ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

65 እንሆናለን የሚሉ ፓርቲዎች በቅርቡ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፀደቀውን የምርጫና የፖለቲካ ፓርቲዎች ህግ አፋኝ ነው በማለት በሥራ ላይ እንዳይውል ጠየቁ፡፡