በአዲሱ አደረጃጀት መሠረት ካቢኔው በጠቅላይ ሚኒስትርና በሦስት ምክትሎቹ ይመራል፡፡
በጠቅላይ ሚኒስትርነታቸው የመጀመሪያ የሆነውን የካቢኔ ሹመት ዝርዝር ለፓርላማ ያቀረቡት አቶ ኃይለማርያም ደሣለኝ ተጨማሪ ሁለት ባለሥልጣናትን በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርነት ሾመዋል፡፡
የጤና ጥበቃ ሚኒስትሩን ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖምን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር፤ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ዴኤታውን ዶ/ር ከሠተብርሃን አድማሱን የጤና ጥበቃ ሚኒስትር አድርገዋል።
የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5