የኢትዮጵያ ፓርላማ አዲስ የካቢኔ አደረጃጀትና ሹመት አፀደቀ

  • እስክንድር ፍሬው

የኢትዮጵያ ፓርላማ

በአዲሱ አደረጃጀት መሠረት ካቢኔው በጠቅላይ ሚኒስትርና በሦስት ምክትሎቹ ይመራል፡፡




በጠቅላይ ሚኒስትርነታቸው የመጀመሪያ የሆነውን የካቢኔ ሹመት ዝርዝር ለፓርላማ ያቀረቡት አቶ ኃይለማርያም ደሣለኝ ተጨማሪ ሁለት ባለሥልጣናትን በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርነት ሾመዋል፡፡

ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም፤ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር


የጤና ጥበቃ ሚኒስትሩን ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖምን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር፤ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ዴኤታውን ዶ/ር ከሠተብርሃን አድማሱን የጤና ጥበቃ ሚኒስትር አድርገዋል።

ዶ/ር ከሠተብርሃን አድማሱ፤ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር


የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ካቢኔው በጠቅላይ ሚኒስትርና በሦስት ምክትሎቹ ይመራል