የኢትዮጵያ ፓርላማ ለመጭው ዓመት ከአንድ መቶ ሰባ ስምንት ቢሊዮን ብር በላይ በጀት መድቧል።
አዲስ አበባ —
የኢትዮጵያ ፓርላማ
Your browser doesn’t support HTML5
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከግብፅ ጋር የተሸለ አቅጣጫ ላይ እንደሆኑ ገለፁ
የኢትዮጵያ ፓርላማ ለመጭው ዓመት ከአንድ መቶ ሰባ ስምንት ቢሊዮን ብር በላይ በጀት መድቧል።
በወጪ ንግድ የተያዘው ዕቅድ ችግር እንደገጠመው በፓርላማው ተገልጿል።
በሌላ በኩል ከግብፅ ጋር ያለው ግንኙነት የተሻለ አቅጣጫ እንደያዘ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደላለኝ አመልክተዋል።
የሦስትዮሽ የቴክኒክ ኮሚቴ ሥራ እንደሚጀመርም ስምምነት ላይ መደረሱ ተገልጿል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡