መንግሥት “በሙስሊም ወገኖቻችን ላይ እያካሄደ ያለው እሥር፣ ድብደባና ግድያ መንግሥታዊ የሽብር ተግባር ነው” ብሏል የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ፡፡
አዲስ አበባ —
መንግሥት “በሙስሊም ወገኖቻችን ላይ እያካሄደ ያለው እሥር፣ ድብደባና ግድያ መንግሥታዊ የሽብር ተግባር ነው” ብሏል የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ፡፡
ይህም በአስቸኳይ እንዲቆም ጠይቋል። በምዕራብ አርሲ ዞን የተፈጸመውን ድርጊት የሚያጣራ ገለልተኛ ኮሚሽን እንዲቋቋምም ጥሪ ኮንግረሱ ጥሪ አቅርቧል፡፡
መለስካቸው አመኃ መግለጫውን ተከታትሏል።
Your browser doesn’t support HTML5
ኦፌኮ “መንግሥታዊ ሽብር” ያለውን አድራጎት አወገዘ
መንግሥት “በሙስሊም ወገኖቻችን ላይ እያካሄደ ያለው እሥር፣ ድብደባና ግድያ መንግሥታዊ የሽብር ተግባር ነው” ብሏል የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ፡፡
ይህም በአስቸኳይ እንዲቆም ጠይቋል። በምዕራብ አርሲ ዞን የተፈጸመውን ድርጊት የሚያጣራ ገለልተኛ ኮሚሽን እንዲቋቋምም ጥሪ ኮንግረሱ ጥሪ አቅርቧል፡፡
መለስካቸው አመኃ መግለጫውን ተከታትሏል።