ኦፌኮ “መንግሥታዊ ሽብር” ያለውን አድራጎት አወገዘ

  • መለስካቸው አምሃ

ዶ/ር መረራ ጉዲና

መንግሥት “በሙስሊም ወገኖቻችን ላይ እያካሄደ ያለው እሥር፣ ድብደባና ግድያ መንግሥታዊ የሽብር ተግባር ነው” ብሏል የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ፡፡






Your browser doesn’t support HTML5

ኦፌኮ “መንግሥታዊ ሽብር” ያለውን አድራጎት አወገዘ


መንግሥት “በሙስሊም ወገኖቻችን ላይ እያካሄደ ያለው እሥር፣ ድብደባና ግድያ መንግሥታዊ የሽብር ተግባር ነው” ብሏል የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ፡፡

ይህም በአስቸኳይ እንዲቆም ጠይቋል። በምዕራብ አርሲ ዞን የተፈጸመውን ድርጊት የሚያጣራ ገለልተኛ ኮሚሽን እንዲቋቋምም ጥሪ ኮንግረሱ ጥሪ አቅርቧል፡፡


መለስካቸው አመኃ መግለጫውን ተከታትሏል።