ድምጽ የአዲስ ዘመን ክብረ በዓል - ደሴ ሴፕቴምበር 14, 2020 መስፍን አራጌ Your browser doesn’t support HTML5 በነባር እሴት ያማረ የአዲስ ዘመንን ክብረ በዓል በጋራ ማክበር ደሴዎች የኖሩበት ባህል፣ ያቆዩት ትውፊት ነው። የኃይማኖት ልዩነት ሳይገድባቸው፣ የዕድሜ መራራቅ ሳይወስናቸው ትናንታቸውን አመስግነው ነጋቸውን በብሩህ ተስፋ ተቀብለዋል።