አዲስ አበባ —
በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በተያዙት የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን የቀድሞ ኃላፊዎች የምርመራ መዝገብ ውስጥ ሌሎች ሁለት ተጠርጣሪዎች ታከሉበት፡፡
በአንደኛው አዲስ ተጠርጣሪ ቤት ከአንድ ነጥብ ሦስት ሚሊየን ብር በላይ መያዙን መርማሪው ቡድን ለፍርድ ቤቱ አስታውቋል፡፡
ፍርድ ቤቱም የተጠየቀውን ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ አፅድቋል፡፡
ለዝርዝርና ተጨማሪ መረጃ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በተያዙት የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን የቀድሞ ኃላፊዎች የምርመራ መዝገብ ውስጥ ሌሎች ሁለት ተጠርጣሪዎች ታከሉበት፡፡
በአንደኛው አዲስ ተጠርጣሪ ቤት ከአንድ ነጥብ ሦስት ሚሊየን ብር በላይ መያዙን መርማሪው ቡድን ለፍርድ ቤቱ አስታውቋል፡፡
ፍርድ ቤቱም የተጠየቀውን ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ አፅድቋል፡፡
ለዝርዝርና ተጨማሪ መረጃ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡