ሬጅስትራር ክሥ “አልቀበልም አላልኩም” አለ

  • መለስካቸው አምሃ

ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት




Your browser doesn’t support HTML5

ሬጅስትራር ክሥ “አልቀበልም አላልኩም” አለ



የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሬጅስትራር በእሥር ላይ የሚገኙት የሙስሊሙ ማኅበረሰብ ጥያቄዎች መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላትና ሌሎች ተከሣሾች ያቀረቡትን ክስ “…አልተቀበለም…” የተባለው ሃሰት ነው ሲሉ የፍርድ ቤቱ ምክትል ፕሬዚደንት አስተባበሉ ።

ምክትል ፕሬዚደንቱ አቶ ሀብሬ ፍቻላ አንድ የክስ መዝገብ ለመክፈት የፍርድ ቤትን ፕሬዚደንት ወይም የሌላ የማንንም ኃላፊ ፈቃድ መጠየቅ እንደማያስፈልግ ተናግረዋል።

ዝርዝሩን ከመለስካቸው አመሃ ዘገባ ያድምጡ።