"የሰሜኑ እርምጃ የሚጠናቀቀው ወንጀለኞች ለፍርድ ሲቀርቡ ነው"- ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ
Your browser doesn’t support HTML5
በህወሓት ላይ እየተወሰደ ያለው እርምጃ ወንጀለኞችን ለፍርድ በማቅረብ በቅርቡ ይጠናቀቃል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አስታወቁ።
Your browser doesn’t support HTML5